ዳንስ ለጤናማ አዕምሮ – DW – 11 መስከረም 2017
  1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዳንስ ለጤናማ አዕምሮ

ቅዳሜ፣ መስከረም 11 2017

ፍራንሲስ ኦዲያምቦ በኬንያ ኬቤራ ከተማ ያደገው ወጣት ሲሆን ከወጣትነቱ ጀምሮ ወንጀል ፣ ዕፅ መውሰድና ዓመጸኛ ነበር። ዳንስ ሕይወቱን ያተረፈው ፍራንሲስ በአሁኑ ጊዜ ህጻናት በዳንስ በመልካም ነገር እራሳቸውን የማነጽ ልምምድ እንዲያሳድጉ እየረዳ ነው።በጥፎ የአዕምሮ ችግር ሲያጋጥምዎ እንዴት ከዚህ ለመገላገል ይጥራሉ?

https://p.dw.com/p/4kvic