የሊባኖስ ዲያስፖራዎች ስጋት – DW – 7 ነሐሴ 2016
  1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
ፖለቲካየመካከለኛው ምሥራቅ

የሊባኖስ ዲያስፖራዎች ስጋት

ማክሰኞ፣ ነሐሴ 7 2016

ከ 600,000 በላይ አገር ጎብኚዎች በግንቦት እና ሰኔ ወር መካከል ሊባኖስ ገብተዋል። አብዛኛዎቹ ተጓዦች የሊባኖስ ዲያስፖራዎች ናቸው። ነገር ግን በሊባኖሱ ሂዝቦላ እና በእስራኤል መካከል እየጨመረ በመጣው ውጥረት ምክንያት ሞሃመድ ክሪቴህ ከቤሩት እንደዘገበው ብዙዎች የእረፍት ጊዜያቸውን ለማሳጠር ወይም ጉዟቸውን ለመሰረዝ ተገደዋል።

https://p.dw.com/p/4jQPd